Quantcast
Channel: Gondar Times - RSS Feed
Viewing all articles
Browse latest Browse all 10936

ESAT Yesamintu Engeda Abune Ewosṭatewos Ethiopian Orthodox Bishop February 21 2018

$
0
0

ብፁዕ ዶ/ር አቡነ ኤዎስጣጢዮስ
በምርጫ 1997ቱ ግድያ የአጣሪ ኮሚሽን አባል ነበሩ ፥ በካሊፎርኒያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ በመሆንም አገልግለዋል፥ በበምርጫ 1997 የተፈጠረውን ቀውስ በተመለከተ የአጣሪ ኮሚሽን ዓባል በነበሩበት ወቅት አመራረጣቸውን፣ የአቶ መለስን ማስፈራሪያና የአቡነ ጳውለስ ተግሣፅ ን ያስታውሣሉ። ስለ ቤተክርስቲያኒቱ አንድነትና ስለችግሮቹ ና መፍትሔዎቹ ያነሣሉ፡፡ አንዳንድ ሃገር ለመፍጠር የሚያልሙ ወገኖች ለፓትርያርክነት አዘጋጅተዋቸዋል በሚል የሚነሣውን ተቃውሞ በተመለከተም ምላሻቸውን ሠጥተዋል።

Viewing all articles
Browse latest Browse all 10936

Trending Articles